Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማቴዎስ 20:33 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

33 እነርሱም፣ “ጌታ ሆይ፤ ዐይኖቻችን እንዲከፈቱ” አሉት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

33 እነርሱም “ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን እንዲከፈቱ ነው” አሉት።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

33 እነርሱም “ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን እንዲከፈቱ አድርግልን!” አሉት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

33 “ጌታ ሆይ! ዐይኖቻችን ይከፈቱ ዘንድ” አሉት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

33 ጌታ ሆይ፥ ዓይኖቻችን ይከፈቱ ዘንድ አሉት።

Ver Capítulo Copiar




ማቴዎስ 20:33
4 Referencias Cruzadas  

ከሕግህ ድንቅ ነገርን እንዳይ፣ ዐይኖቼን ክፈት።


ኢየሱስም ቆም ብሎ ጠራቸውና፣ “ምን እንዳደርግላችሁ ትፈልጋላችሁ?” አላቸው።


ኢየሱስም ራራላቸው፤ ዐይኖቻቸውንም ዳሰሰ፣ ወዲያው አዩ፤ ተከተሉትም።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos