የማይቃወመን እርሱ ከእኛ ጋር ነውና።
የማይቃወመን ሁሉ ከእኛ ጋራ ነውና፤
የማይቃወመን ሁሉ ከእኛ ጋር ነውና፤
እኛን የማይቃወም ሁሉ ከእኛ ጋር ነው፤
ከእኔ ጋር ያልሆነ ይቃወመኛል፤ ከእኔ ጋርም የማያከማች ይበትናል።
ስለማይከተለንም ከለከልነው፤” አለው። ኢየሱስ ግን አለ “በስሜ ተአምር ሠርቶ በቶሎ በእኔ ላይ ክፉ መናገር የሚችል ማንም የለምና አትከልክሉት፤
ከእኔ ጋር ያልሆነ ባለጋራዬ ነው፤ ከእኔ ጋር የማይሰበስብም ይበትንብኛል።