La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 9:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው፤ አቅፎም

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

አንድ ሕፃን አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ ዐቅፎትም፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ትንሽ ልጅ አምጥቶም በመካከላቸው አቆመ፤ አቅፎትም፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አንድ ሕፃን አምጥቶ በመካከላቸው አቆመው፤ ዐቅፎትም እንዲህ አላቸው፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሕፃንም ይዞ በመካከላቸው አቆመው አቅፎም፦

Ver Capítulo



ማርቆስ 9:36
5 Referencias Cruzadas  

ሕፃንም ጠርቶ በመካከላቸው አቆመ፤


አቀፋቸውም እጁንም ጭኖ ባረካቸው።


ተቀምጦም ዐሥራ ሁለቱን ጠርቶ “ሰው ፊተኛ ሊሆን ቢወድ ከሁሉ በኋላ የሁሉም አገልጋይ ይሁን፤” አላቸው።


“እንደዚህ ካሉ ሕፃናት አንዱን በስሜ የሚቀበል ሁሉ እኔን ይቀበላል፤ የሚቀበለኝም ሁሉ የላከኝን እንጂ እኔን አይቀበልም አላቸው።”