La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 8:37 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ለመሆኑ፣ ሰው ለነፍሱ ምን መተኪያ አለው?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለመሆኑ፥ ሰው ለነፍሱ ምን መተኪያ አለው?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወይስ ሰው ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ዋጋ ሊከፍል ይችላል?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል?

Ver Capítulo



ማርቆስ 8:37
4 Referencias Cruzadas  

ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?


በዚህም በዘማዊና በኀጢአተኛ ትውልድ መካከል በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በአባቱ ክብር ከቅዱሳን መላእክት ጋር በመጣ ጊዜ በእርሱ ያፍርበታል።