La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 5:10 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱም ከአገር እንዳያስወጣቸውም አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሀገር ውጭ እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚያም አገር እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።

Ver Capítulo



ማርቆስ 5:10
4 Referencias Cruzadas  

ከኢየሩሳሌም የወረዱ ጻፎችም “ብዔል ዜቡል አለበት፤” ደግሞ “በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል፤” ብለው ተናገሩ።


በዚያም በተራራ ጥግ ብዙ የእሪያ መንጋ ይሰማራ ነበርና


ኢየሱስም ፈቀደላቸው። ርኵሳን መናፍስቱም ወጥተው ወደ እሪያዎቹ ገቡ፤ ሁለት ሺህም የሚያህል መንጋ ከአፋፉ ወደ ባሕር ተጣደፉና በባሕር ሰጠሙ።


“ስምህ ማን ነው?” ብሎ ጠየቀው። “ብዙዎች ነንና ስሜ ሌጌዎን ነው፤” አለው፤