ከአገርም ውጭ እንዳይሰዳቸው አጥብቆ ለመነው።
እርሱም ከአገር እንዳያስወጣቸውም አጥብቆ ለመነው።
ከሀገር ውጭ እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።
ከዚያም አገር እንዳያባርራቸው አጥብቆ ለመነው።
ከኢየሩሳሌም የወረዱ ጻፎችም “ብዔል ዜቡል አለበት፤” ደግሞ “በአጋንንት አለቃ አጋንንትን ያወጣል፤” ብለው ተናገሩ።
በዚያም በተራራ ጥግ ብዙ የእሪያ መንጋ ይሰማራ ነበርና
ኢየሱስም ፈቀደላቸው። ርኵሳን መናፍስቱም ወጥተው ወደ እሪያዎቹ ገቡ፤ ሁለት ሺህም የሚያህል መንጋ ከአፋፉ ወደ ባሕር ተጣደፉና በባሕር ሰጠሙ።
“ስምህ ማን ነው?” ብሎ ጠየቀው። “ብዙዎች ነንና ስሜ ሌጌዎን ነው፤” አለው፤