ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን፡” አሉ።
እስኪ አሁን ከመስቀል ውረድና ራስህን አድን!”
እስቲ አሁን ከመስቀል ውረድና ራስህን አድን።”
እስቲ አሁን ከመስቀል ውረድና ራስህን አድን!”
ከመስቀል ወርደህ ራስህን አድን አሉ።
የሚያልፉትም ራሳቸውን እየነቀነቁ ይሰድቡት ነበርና “ዋ! ቤተ መቅደስን የምታፈርስ በሦስት ቀንም የምትሠራ፥
እንዲሁም የካህናት አለቆች ደግሞ ከጻፎች ጋር እርስ በርሳቸው እየተዘባበቱ “ሌሎችን አዳነ፤ ራሱን ሊያድን አይችልም፤