ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተስማማም።
ይህም ሆኖ፣ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።
ይህም ሆኖ፥ እንኳ ምስክርነታቸው አንድ አልሆነም።
ይህም ሆኖ ምስክርነታቸው አልተስማማም።
ምስክርነታቸውም እንዲሁ እንኳ አልተሰማማም።
ሊቀ ካህናቱም በመካከላቸው ተነሥቶ “አንዳች አትመልስምን? እነዚህስ በአንተ ላይ የሚመሰክሩብህ ምንድር ነው?” ብሎ ኢየሱስን ጠየቀው።