ነገር ግን ሽሽታችሁ በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤
ይህም በክረምት እንዳይሆን ጸልዩ፤
ይህ ሁሉ በክረምት ጊዜ እንዳይሆን ጸልዩ።
በዚያን ወራትም ለርጉዞችና ለሚያጠቡ ወዮላቸው።
በዚያን ወራት እግዚአብሔር ከፈጠረው ከፍጥረት መጀመሪያ ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ ያልሆነ ደግሞም የማይሆን የመከራ ዐይነት ይሆናልና።