La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 1:36 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ነበር፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ጀመር፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩት እርሱን ፍለጋ ወጥተው ሄዱ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፥

Ver Capítulo



ማርቆስ 1:36
2 Referencias Cruzadas  

ማለዳም ተነሥቶ ገና ሌሊት ሳለ ወጣ፤ ወደ ምድረ በዳም ሄዶ በዚያ ጸለየ።


ባገኙትም ጊዜ “ሁሉ ይፈልጉሃል፤” አሉት።