ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፤
ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ነበር፤
ስምዖንና ባልደረቦቹም ተከትለው ይፈልጉት ጀመር፤
ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩት እርሱን ፍለጋ ወጥተው ሄዱ።
ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፥
ማለዳም ተነሥቶ ገና ሌሊት ሳለ ወጣ፤ ወደ ምድረ በዳም ሄዶ በዚያ ጸለየ።
ባገኙትም ጊዜ “ሁሉ ይፈልጉሃል፤” አሉት።