La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 1:33 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከተማይቱም ሁላ በደጅ ተሰብስባ ነበር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የከተማዋ ሕዝብ በሙሉ በቤቱ ደጅ ላይ ተሰብስቦ ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የከተማዋ ሕዝብ በሙሉ በቤቱ ደጅ ላይ ተሰብስቦ ነበር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የከተማው ሰዎች ሁሉ በደጅ ተሰብስበው ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከተማይቱም ሁላ በደጅ ተሰብስባ ነበር።

Ver Capítulo



ማርቆስ 1:33
4 Referencias Cruzadas  

ወደ ቅፍርናሆምም ገቡ፤ ወዲያውም በሰንበት ወደ ምኵራብ ገብቶ አስተማረ።


በልዩ ልዩ ደዌም የታመሙትን ብዙዎችን ፈወሰ፤ ብዙዎችንም አጋንንት አወጣ፤ አጋንንትም ክርስቶስ መሆኑን አውቀው ነበርና ሊናገሩ አልፈቀደላቸውም።


የይሁዳም አገር ሁሉ የኢየሩሳሌምም ሰዎች ሁሉ ወደ እርሱ ይወጡ ነበር፤ ኀጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።


በሁ​ለ​ተ​ኛው ሰን​በ​ትም የከ​ተ​ማው ሰዎች ሁሉ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ይሰሙ ዘንድ ተሰ​በ​ሰቡ።