La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 19:45 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ቤተ መቅ​ደ​ስም ገብቶ በዚያ የሚ​ሸ​ጡ​ት​ንና የሚ​ገ​ዙ​ትን ሁሉ አስ​ወጣ፤ የለ​ዋ​ጮ​ች​ንም መደ​ር​ደ​ሪያ፥ የር​ግብ ሻጮ​ች​ንም ወን​በር ገለ​በጠ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ፣ ሻጮችን ከዚያ ያስወጣ ጀመር፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወደ መቅደስም ገብቶ የሚገበያዩትን ማስወጣት ጀመረ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኢየሱስ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ፥ በዚያ የሚገበያዩትን ሰዎች ማባረር ጀመረ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወደ መቅደስም ገብቶ በእርሱ የሚሸጡትን የሚገዙትንም ያወጣ ጀመር፤

Ver Capítulo



ሉቃስ 19:45
4 Referencias Cruzadas