ወደ እነርሱ ወደ ውጭ በወጣ ጊዜም እነርሱን ማነጋገር ተሳነው፤ በቤተ መቅደስም የተገለጠለት እንዳለ ዐወቁ፤ እንዲሁም ዲዳ ሆኖ በእጁ እያመለከታቸው ኖረ።
ሉቃስ 1:62 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) አባቱንም ጠቅሰው፥ “ማን ሊሉት ትወዳለህ?” አሉት። አዲሱ መደበኛ ትርጒም አባቱንም ምን ስም ሊያወጣለት እንደሚፈልግ በምልክት ጠየቁት። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ማን ተብሎ ቢጠራ እንደሚወድ አባቱንም በምልክት ጠየቁ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከዚህም በኋላ አባቱን፦ “ልጅህ ማን ተብሎ እንዲጠራ ትፈልጋለህ?” ብለው በምልክት ጠየቁት። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) አባቱንም ማን ሊባል እንዲወድ ጠቀሱት። |
ወደ እነርሱ ወደ ውጭ በወጣ ጊዜም እነርሱን ማነጋገር ተሳነው፤ በቤተ መቅደስም የተገለጠለት እንዳለ ዐወቁ፤ እንዲሁም ዲዳ ሆኖ በእጁ እያመለከታቸው ኖረ።