La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሰቈቃወ 3:21 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ይህ​ችን በልቤ አኖ​ራ​ለሁ፤ ስለ​ዚህ እታ​ገ​ሣ​ለሁ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሆኖም ይህን ዐስባለሁ፤ እንግዲያስ ተስፋ አለኝ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሆኖም ይህን አንድ ነገር በማስብበት ጊዜ በተስፋ እሞላለሁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ይህችን በልቤ አኖራለሁ፥ ስለዚህ እታገሣለሁ።

Ver Capítulo



ሰቈቃወ 3:21
6 Referencias Cruzadas  

ሔት። ያል​ጠ​ፋ​ነው ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምሕ​ረት የተ​ነሣ ነው፤ ርኅ​ራ​ኄው አያ​ል​ቅ​ምና።


ራእዩ ገና እስከ ተወሰነው ጊዜ ነው፥ ወደ ፍጻሜውም ይቸኵላል፥ እርሱም አይዋሽም፣ ቢዘገይም በእርግጥ ይመጣልና ታገሠው፣ እርሱ አይዘገይም።