በሰማርያ በኩልም ሲያልፍ ሳለ፥
በሰማርያም በኩል ማለፍ ነበረበት።
በሰማርያም ማለፍ ግድ ሆነበት።
ወደዚያም ሲሄድ በሰማርያ በኩል ማለፍ ነበረበት።
በሰማርያም ሊያልፍ ግድ ሆነበት።
ከዚህ በኋላ ወደ ኢየሩሳሌም ሲሄድ በሰማርያና በገሊላ መካከል ዐለፈ።
እርሱም፥ “ለምን ትፈልጉኛላችሁ? በአባቴ ቤት ልኖር እንደሚገባኝ አላወቃችሁምን?” አላቸው።
የፋሲካን በግ የሚያርዱባት የቂጣ በዓልም ደረሰች።