La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢዮብ 8:14 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ቤቱም ያለ ነዋሪ ይቀ​ራል፥ ማደ​ሪ​ያ​ውም የሸ​ረ​ሪት ድር ይሆ​ናል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

መተማመኛው ቀጭን ክር፣ ድጋፉም የሸረሪት ድር ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ተስፋው ይቈረጣል፥ መተማመኛው እንደ ሸረሪት ቤት ይሆናል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እንደ ሸረሪት ድር በሚበጠስ ነገር ይታመናሉ፤ ተስፋ የሚያደርጉበት ነገር እንኳ ቢኖር በቀላሉ ይጠፋል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ተስፋው ይቈረጣል፥ እምነቱም እንደ ሸረሪት ቤት ይሆናል።

Ver Capítulo



ኢዮብ 8:14
3 Referencias Cruzadas  

ጻድቅ ሰው በሞተ ጊዜ ተስፋውን አያጣም፥ የክፉዎች ትምክሕታቸው ግን ትጠፋለች።


በከ​ንቱ ነገር ደስ የሚ​ላ​ችሁ በኀ​ይ​ላ​ችን ቀን​ዶ​ችን አበ​ቀ​ልን የም​ትሉ አይ​ደ​ለ​ምን?