La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዕብራውያን 3:4 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ቤትን ሁሉ ሰው ይሠ​ራ​ዋ​ልና፤ ለሁሉ ግን ሠሪው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እያንዳንዱ ቤት የራሱ ሠሪ አለው፤ ነገር ግን ሁሉን የሠራ እግዚአብሔር ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለእያንዳንዱ ቤት ሠሪ አለው፤ ሁሉን የሠራ ግን እግዚአብሔር ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በእርግጥ ለእያንዳንዱ ቤት ሠሪ አለው፤ ሁሉን ነገር የሠራ ግን እግዚአብሔር ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እያንዳንዱ ቤት በአንድ ሰው ተዘጋጅቶአልና፥ ሁሉን ያዘጋጀ ግን እግዚአብሔር ነው።

Ver Capítulo



ዕብራውያን 3:4
5 Referencias Cruzadas  

በኋላ ዘመን ግን ሁሉን ወራሽ ባደ​ረ​ገው፥ ሁሉ​ንም በፈ​ጠ​ረ​በት በልጁ ነገ​ረን።


ነገር ግን የባ​ለ​ቤት ክብሩ ከቤቱ እን​ደ​ሚ​በ​ልጥ፥ ክብሩ ከሙሴ ክብር ይልቅ እጅግ ይበ​ል​ጣል፤


ሙሴስ በኋላ ስለ​ሚ​ነ​ገ​ረው ነገር ምስ​ክር ሊሆን በቤቱ ሁሉ እንደ ሎሌ የታ​መነ ነበረ።