La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፀአት 36:16 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አም​ስ​ቱ​ንም መጋ​ረ​ጃ​ዎች እርስ በር​ሳ​ቸው አንድ አደ​ረጉ፤ ስድ​ስ​ቱ​ንም መጋ​ረ​ጃ​ዎች አንድ አድ​ር​ገው አጋ​ጠ​ሙ​አ​ቸው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ዐምስቱን መጋረጃዎች በአንድ በኩል፣ ሌሎቹን ስድስት መጋረጃዎች ደግሞ በሌላ በኩል አንድ ላይ አያያዟቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አምስቱን መጋረጃዎች አንድ ላይ ለብቻ፥ ስድስቱንም መጋረጃዎች አንድ ላይ ለብቻ አድርጎ አጋጠማቸው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

አምስቱን በአንድ በኩል፥ ስድስቱንም በሌላ በኩል በማድረግ አገጣጥመው ሰፉአቸው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አምስቱንም መጋረጆች እርስ በርሳቸው አንድ አድርገው፥ ስድስቱንም መጋረጆች አንድ አድርገው አጋጠሙአቸው።

Ver Capítulo



ዘፀአት 36:16
2 Referencias Cruzadas  

እያ​ን​ዳ​ን​ዱም መጋ​ረጃ ርዝ​መቱ ሠላሳ ክንድ፥ እያ​ን​ዳ​ን​ዱም መጋ​ረጃ ወርዱ አራት ክንድ ነበረ፤ የእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዱም መጋ​ረጃ መጠኑ ትክ​ክል ነበረ።


ከተ​ጋ​ጠ​ሙ​ትም መጋ​ረ​ጃ​ዎች በአ​ን​ደ​ኛው መጋ​ረጃ ጠርዝ ላይ አምሳ ቀለ​በ​ቶ​ችን አደ​ረጉ፤ እን​ዲ​ሁም በሁ​ለ​ተ​ኛው መጋ​ረጃ ጠርዝ በሚ​ጋ​ጠ​ሙ​በት በኩል አምሳ ቀለ​በ​ቶ​ችን አደ​ረጉ።