La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 6:19 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ተና​ገረ ጠላ​ቶ​ች​ህን ሁሉ ከፊ​ትህ ያሳ​ድ​ድ​ልህ ዘንድ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እግዚአብሔር በተናገረው መሠረትም ጠላቶችህን ሁሉ ከፊትህ ታስወጣለህ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ይህም፥ ጌታ እንደሰጠህ ተስፋ፥ ጠላቶችህን ሁሉ ከፊትህ በማሳድድ ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህንንም የምታደርገው ጌታ በሰጠህ ተስፋ መሠረት ጠላቶችህን ሁሉ በማባረር ነው።

Ver Capítulo



ዘዳግም 6:19
8 Referencias Cruzadas  

በፊ​ትህ መፈ​ራ​ትን እሰ​ድ​ዳ​ለሁ፤ የም​ት​ሄ​ድ​በ​ትን ሕዝብ ሁሉ አስ​ደ​ነ​ግ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ ጠላ​ቶ​ች​ህ​ንም ሁሉ እን​ዲ​ሸ​ሹ​ልህ አደ​ር​ጋ​ለሁ።


ድን​በ​ር​ህ​ንም ከኤ​ር​ትራ ባሕር እስከ ፍል​ስ​ጥ​ኤም ባሕር፥ ከም​ድረ በዳም እስከ ታላቁ እስከ ኤፍ​ራ​ጥስ ወንዝ ድረስ አሰ​ፋ​ለሁ፤ በም​ድር የሚ​ኖ​ሩ​ትን በእ​ጅህ እጥ​ላ​ለ​ሁና፤ ከአ​ን​ተም አስ​ወ​ጣ​ቸ​ዋ​ለሁ።


መል​ካ​ምም ይሆ​ን​ልህ ዘንድ፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ባ​ቶ​ችህ ወደ ማለ​ላ​ቸው ወደ መል​ካ​ሚቱ ምድር ገብ​ተህ እር​ስ​ዋን ትወ​ርስ ዘንድ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ቅኑ​ንና መል​ካ​ሙን አድ​ርግ።


“ነገ ልጅህ፦ አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያዘ​ዛ​ችሁ ምስ​ክ​ርና ሥር​ዐት፥ ፍር​ድስ ምን​ድን ነው? ብሎ በጠ​የ​ቀህ ጊዜ፥