La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ባሮክ 2:35 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አም​ላ​ካ​ቸው እሆ​ና​ቸው ዘንድ የዘ​ለ​ዓ​ለም ቃል ኪዳ​ንን እሠ​ራ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ፤ እነ​ር​ሱም ሕዝቤ ይሆ​ኑ​ኛል፤ ከእ​ን​ግ​ዲ​ህም ወዲህ ሕዝቤ እስ​ራ​ኤ​ልን ከሰ​ጠ​ኋ​ቸው ሀገ​ራ​ቸው አላ​ወ​ጣ​ቸ​ውም።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አምላካቸው ለመሆን የዘለዓለም ቃል ኪዳን ከእነርሱ ጋር እገባለሁ፥ እነርሱም ሕዝቤ ይሆናሉ፤ ሕዝቤ እስራኤልን ከስጠኋቸው ምድር ዳግም አላወጣቸውም።”

Ver Capítulo



መጽሐፈ ባሮክ 2:35
0 Referencias Cruzadas