La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




2 ቆሮንቶስ 13:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በተ​ቀ​ደሰ ሰላ​ምታ እርስ በር​ሳ​ችሁ ሰላም ተባ​ባሉ፤ ቅዱ​ሳን ሁሉ እን​ዴት ናችሁ? ይሏ​ች​ኋል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በተቀደሰ አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በተቀደሰ አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ። ቅዱሳን ሁሉ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በተቀደሰ መሳሳም እየተሳሳማችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በተቀደሰ አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ።

Ver Capítulo



2 ቆሮንቶስ 13:12
5 Referencias Cruzadas  

ወንድሞቻችሁንም ብቻ እጅ ብትነሡ ምን ብልጫ ታደርጋላችሁ? አሕዛብስ ያንኑ ያደርጉ የለምን?


እርስ በር​ሳ​ችሁ በተ​ቀ​ደሰ ሰላ​ምታ ሰላም ተባ​ባሉ፤ የክ​ር​ስ​ቶስ ማኅ​በረ ክር​ስ​ቲ​ያ​ንም ሰላም ይሉ​አ​ች​ኋል።


ወን​ድ​ሞ​ቻ​ችሁ ሁሉ ሰላ​ምታ ያቀ​ር​ቡ​ላ​ች​ኋል፤ በተ​ቀ​ደ​ሰች ሰላ​ምታ እርስ በር​ሳ​ችሁ ሰላም ተባ​ባሉ።


ከወንድሞች ሁሉ ጋር በተቀደሰ አሳሳም ሰላምታ ተሰጣጡ።


በፍቅር አሳሳም እርስ በርሳችሁ ሰላምታ ተሰጣጡ። በክርስቶስ ላላችሁ ለሁላችሁ ሰላም ይሁን። አሜን።