La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 6:78 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከሮ​ቤ​ልም ነገድ በኢ​ያ​ሪኮ አን​ጻር በዮ​ር​ዳ​ኖስ ማዶ በም​ሥ​ራቅ በኩል በም​ድረ በዳ ያለ​ችው ቦሶ​ርና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፥ ያሶ​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዮርዳኖስ ወንዝ ማዶ ከኢያሪኮ በስተምሥራቅ ከሚገኘው ከሮቤል ነገድ፣ በምድረ በዳ የሚገኘውን ቦሶርን፣ ያሀጽ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እንዲሁም ከሮቤልም ነገድ በኢያሪኮ አንጻር በዮርዳኖስ ማዶ በምሥራቅ በኩል በምድረ በዳ ያለችው ቦሶርና መሰማሪያዋ፥ ያሳና መሰማሪያዋ፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዮርዳኖስ ወንዝ በስተ ምሥራቅ፥ ከኢያሪኮ ማዶ ባለው በሮቤል ግዛት በከፍተኛ ሜዳ ላይ የምትገኘው ቤጼር፥ ያህጻ፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከሮቤልም ነገድ በኢያሪኮ አንጻር በዮርዳኖስ ማዶ በምሥራቅ በኩል በምድረ በዳ ያለችው ቦሶርና መሰማርያዋ፥ ያሳና መሰማሪያዋ፥

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 6:78
5 Referencias Cruzadas  

ለቀ​ሩ​ትም ለሜ​ራሪ ልጆች ከዛ​ብ​ሎን ነገድ ሬሞ​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፥ ታቦ​ርና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፤


ቅዴ​ሞ​ትና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፥ ሜፍ​ዓ​ትና መሰ​ማ​ሪ​ያዋ፤


በዮ​ር​ዳ​ኖ​ስም ማዶ ከኢ​ያ​ሪኮ ወደ ምሥ​ራቅ ከሮ​ቤል ነገድ በም​ድረ በዳው በደ​ል​ዳ​ላው ስፍራ ቦሶ​ርን፥ ከጋ​ድም ነገድ በገ​ለ​ዓድ ኤር​ሞ​ትን፥ ከም​ና​ሴም ነገድ በባ​ሳን ጎላ​ንን ለዩ።