La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 78:60 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በሰዎች መካከል ያቆማትን ድንኳን፣ የሴሎን ማደሪያ ተዋት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሴሎምን ማደሪያ ተዋት በሰዎች መካከል ያደረባትን ድንኳኑን፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በሴሎ በሰዎች መካከል ይኖርባት የነበረችውን ድንኳኑን ተዋት።

Ver Capítulo



መዝሙር 78:60
5 Referencias Cruzadas  

መላው የእስራኤላውያን ማኅበር በሴሎ ተሰበሰቡ፣ የመገናኛውንም ድንኳን እዚያው ተከሉ፤ ምድሪቱም ጸጥ ብላ ተገዛችላቸው።


ያም ሰው ለሰራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ለመስገድና መሥዋዕት ለመሠዋት በየዓመቱ ከሚኖርበት ከተማ ወደ ሴሎ ይወጣ ነበር። በዚያም ሁለቱ የዔሊ ልጆች አፍኒንና ፊንሐስ የእግዚአብሔር ካህናት ነበሩ።