La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 4:17 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ጌታ ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ አላቸው፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴ​ንና አሮ​ንን እን​ዲህ ብሎ ተና​ገ​ራ​ቸው፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እግዚአብሔር ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦

Ver Capítulo



ዘኍል 4:17
2 Referencias Cruzadas  

“የካህኑ የአሮን ልጅ አልዓዛር በመብራቱ ዘይት፣ ደስ የሚያሰኝ ሽታ ባለው ዕጣን፣ ዘወትር በሚቀርበው በእህል ቍርባንና በቅብዐ ዘይቱ ላይ ኀላፊነት ይኖረዋል፤ እንደዚሁም ማደሪያውንና በውስጡ ያለውን ሁሉ መቅደሱንና ዕቃዎቹን ጭምር ይጠብቃል።”


“የቀዓት ጐሣዎች ከሌዋውያን ተለይተው እንዳይጠፉ፤