La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 21:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከዚያም ተጉዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከዚያም አልፈው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከዚ​ያም ተጕ​ዘው በዘ​ሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 21:12
4 Referencias Cruzadas  

ከዚያም ከአቦት ተነሥተው፣ በፀሓይ መውጫ ትይዩ ባለው የሞዓብ ምድረ በዳ በዒዮዓባሪም ሰፈሩ።


ከጋይም ተነሥተው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።


“አሁኑኑ ተነሡና የአርኖንን ወንዝ ተሻገሩ፤ እነሆ፤ የሐሴቦንን ንጉሥ፣ አሞራዊውን ሴዎንንና አገሩን በእጃችሁ ሰጥቻችኋለሁ፤ ምድሩን መውረስ ጀምሩ፤ ጦርነት ግጠሙት።