ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ከዚያም ተጉዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ከዚያም አልፈው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ከዚያም ከአቦት ተነሥተው፣ በፀሓይ መውጫ ትይዩ ባለው የሞዓብ ምድረ በዳ በዒዮዓባሪም ሰፈሩ።
ከጋይም ተነሥተው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።
“አሁኑኑ ተነሡና የአርኖንን ወንዝ ተሻገሩ፤ እነሆ፤ የሐሴቦንን ንጉሥ፣ አሞራዊውን ሴዎንንና አገሩን በእጃችሁ ሰጥቻችኋለሁ፤ ምድሩን መውረስ ጀምሩ፤ ጦርነት ግጠሙት።