እስራኤላውያን ተጓዙ፤ በአቦትም ሰፈሩ፤
የእስራኤልም ልጆች ተጓዙ፥ በኦቦትም ሰፈሩ።
እስራኤላውያን ጒዞአቸውን ቀጥለው በኦቦት ሰፈሩ፤
የእስራኤልም ልጆች ተጓዙ፤ በኦቦትም ሰፈሩ።
ከዚያም ከአቦት ተነሥተው፣ በፀሓይ መውጫ ትይዩ ባለው የሞዓብ ምድረ በዳ በዒዮዓባሪም ሰፈሩ።