La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 7:10 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወይም ዓሣ ቢለምነው እባብ የሚሰጥ ይኖራልን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ዓሣ ቢለምነው እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ዓሣ ቢለምነውስ፥ እባብ ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ዓሣስ ቢለምነው እባብን ይሰጠዋልን?

Ver Capítulo



ማቴዎስ 7:10
4 Referencias Cruzadas  

እናንተ ክፉዎች ሆናችሁ ሳለ፣ ለልጆቻችሁ መልካም ስጦታን መስጠት ካወቃችሁበት፣ የሰማዩ አባታችሁ ታዲያ ለሚለምኑት መልካም ስጦታን እንዴት አብልጦ አይሰጥ?


“ከእናንተ መካከል ልጁ ዳቦ ቢለምነው፣ ድንጋይ የሚሰጥ አለን?


ሙሴ በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ፣ የሰው ልጅም እንዲሁ ሊሰቀል ይገባዋል፤


ነገር ግን እባብ ሔዋንን በተንኰል እንዳሳታት ምናልባት የእናንተም ልቡና ተበላሽቶ ለክርስቶስ ካላችሁ ቅንነትና ንጽሕና እንዳትወሰዱ እሠጋለሁ።