La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 27:28 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልብሱን ገፍፈው ቀይ ልብስ አጠለቁለት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልብሱንም ገፈው ቀይ ካባ አለበሱት፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፥

Ver Capítulo



ማቴዎስ 27:28
4 Referencias Cruzadas  

ቀይ ልብስም አለበሱት፤ የእሾኽ አክሊል ጐንጕነው በራሱ ላይ ደፉበት።


ሄሮድስም ከወታደሮቹ ጋራ ናቀው፤ አፌዙበትም፤ የክብር ልብስ አልብሶም ወደ ጲላጦስ መልሶ ሰደደው።


ቀጥሎም መልአኩ በመንፈስ ወደ በረሓ ወሰደኝ፤ በዚያም አንዲት ሴት በስድብ ስሞች በተሞላ፣ ሰባት ራሶችና ዐሥር ቀንዶች ባሉት ቀይ አውሬ ላይ ተቀምጣ አየሁ።