La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 25:39 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እንዲሁም ታምመህ ወይም ታስረህ አይተን መቼ ጠየቅንህ?’

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና ወደ አንተ መጥተን ጠየቅንህ?’

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና መጥተን ጠየቅንህ?’

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?’

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?

Ver Capítulo



ማቴዎስ 25:39
2 Referencias Cruzadas  

እንግዳ ሆነህ አይተን መቼ ተቀበልንህ? ወይስ ታርዘህ አይተን መቼ አለበስንህ?


“ንጉሡም መልሶ፣ ‘እውነት እላችኋለሁ፣ ከእነዚህ አነስተኛ ከሆኑት ወንድሞቼ ለአንዱ ያደረጋችሁት፣ ለእኔ እንዳደረጋችሁት ነው’ ይላቸዋል።