ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤
ታላቂቱና የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
ከሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያው ትእዛዝ ይህ ነው።
ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
እርሱም እንዲህ አለው፤ “ ‘ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ሐሳብህ ውደድ፤’
ሁለተኛውም ያንኑ ይመስላል፤ ይህም፣ ‘ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ’ የሚለው ነው፤
እንግዲህ እነዚህን ነገሮች ዐውቃችሁ ብትፈጽሙ ትባረካላችሁ።