La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 22:38 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህ የመጀመሪያውና ከሁሉ የሚበልጠው ትእዛዝ ነው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ታላቂቱና የመጀመሪያይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከሁሉ የሚበልጠውና የመጀመሪያው ትእዛዝ ይህ ነው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።

Ver Capítulo



ማቴዎስ 22:38
3 Referencias Cruzadas  

እርሱም እንዲህ አለው፤ “ ‘ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ሐሳብህ ውደድ፤’


ሁለተኛውም ያንኑ ይመስላል፤ ይህም፣ ‘ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ’ የሚለው ነው፤


እንግዲህ እነዚህን ነገሮች ዐውቃችሁ ብትፈጽሙ ትባረካላችሁ።