የማይቃወመን ሁሉ ከእኛ ጋራ ነውና፤
የማይቃወመን ሁሉ ከእኛ ጋር ነውና፤
እኛን የማይቃወም ሁሉ ከእኛ ጋር ነው፤
የማይቃወመን እርሱ ከእኛ ጋር ነውና።
“ከእኔ ጋራ ያልሆነ ይቃወመኛል፤ ከእኔም ጋራ የማይሰበስብ ይበትናል።
ኢየሱስ ግን እንዲህ አለ፤ “አትከልክሉት፤ ማንም በስሜ ታምር ሠርቶ ወዲያውኑ በእኔ ላይ ክፉ መናገር አይችልም፤