እንጀራውንም የበሉት ዐምስት ሺሕ ወንዶች ነበሩ።
እንጀራውንም የበሉት አምስት ሺህ ወንዶች ነበሩ።
እንጀራውን የበሉ ወንዶች ቊጥር አምስት ሺህ ያኽል ነበር።
እንጀራውንም የበሉት ወንዶቹ አምስት ሺህ ነበሩ።
የበሉትም ከሴቶችና ከሕፃናት ሌላ፣ ዐምስት ሺሕ ወንዶች ያህሉ ነበር።
ወዲያውም እርሱ ሕዝቡን እያሰናበተ ሳለ፣ ደቀ መዛሙርቱ በጀልባ ወደ ቤተ ሳይዳ ቀድመውት እንዲሻገሩ አዘዛቸው፤