La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 5:1 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ባሕሩን ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደሚባል አገር መጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከባሕሩ ማዶ ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደ ተባለ አገር መጡ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የገሊላን ባሕር በጀልባ ተሻግረው ወደ ጌርጌሴኖን አገር ደረሱ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 5:1
4 Referencias Cruzadas  

ያ ቀን በመሸ ጊዜ፣ “ወደ ማዶ እንሻገር” አላቸው።


እነርሱም በፍርሀት ተውጠው እርስ በርሳቸው፣ “ነፋሱም ሞገዱም የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።