ባሕሩን ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደሚባል አገር መጡ።
ከባሕሩ ማዶ ተሻግረው ጌርጌሴኖን ወደ ተባለ አገር መጡ።
የገሊላን ባሕር በጀልባ ተሻግረው ወደ ጌርጌሴኖን አገር ደረሱ።
ወደ ባሕር ማዶም ወደ ጌርጌሴኖን አገር መጡ።
ያ ቀን በመሸ ጊዜ፣ “ወደ ማዶ እንሻገር” አላቸው።
እነርሱም በፍርሀት ተውጠው እርስ በርሳቸው፣ “ነፋሱም ሞገዱም የሚታዘዙለት ይህ ማን ነው?” ተባባሉ።