ስለዚህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ሰው አይለየው።”
ስለዚህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ማንም አይለየውም።”
እንግዲህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ሰው አይለየው።”
እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።”
እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።
እንደ ገና ወደ ቤት በገቡ ጊዜ፣ ደቀ መዛሙርቱ ይህንኑ አንሥተው ጠየቁት።
ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።’ ከእንግዲህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ሁለት አይደሉም።