La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 10:9 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ስለዚህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ሰው አይለየው።”

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ስለዚህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ማንም አይለየውም።”

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እንግዲህ እግዚአብሔር ያጣመረውን ሰው አይለየው።”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።”

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እግዚአብሔር ያጣመረውን እንግዲህ ሰው አይለየው።

Ver Capítulo



ማርቆስ 10:9
4 Referencias Cruzadas  

እንደ ገና ወደ ቤት በገቡ ጊዜ፣ ደቀ መዛሙርቱ ይህንኑ አንሥተው ጠየቁት።


ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።’ ከእንግዲህ አንድ ሥጋ ናቸው እንጂ ሁለት አይደሉም።