La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 4:30 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እርሱ ግን በመካከላቸው ሰንጥቆ ሄደ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እርሱ ግን በመ​ካ​ከ​ላ​ቸው አልፎ ሄደ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እርሱ ግን በመካከላቸው አልፎ ሄደ።

Ver Capítulo



ሉቃስ 4:30
5 Referencias Cruzadas  

ከዚያም በገሊላ አውራጃ ወደምትገኘው ከተማ ወደ ቅፍርናሆም ወረደ፤ በዚያም በሰንበት ዕለት ሕዝቡን ያስተምር ጀመር፤


እንደ ገናም ሊይዙት ሞከሩ፤ እርሱ ግን ከእጃቸው አመለጠ።


በዚህ ጊዜ ሊወግሩት ድንጋይ አነሡ፤ ኢየሱስ ግን ተሰወረባቸው፤ ከቤተ መቅደስም ወጥቶ ሄደ።


በማግስቱም ጧት ወታደሮቹ፣ “ጴጥሮስ የት ገባ?” እያሉ በመካከላቸው ትልቅ ትርምስ ተፈጠረ።