La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 24:42 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቍራሽ ሰጡት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱም ትንሽ የተጠበሰ ዓሣ ሰጡት፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም ትንሽ የተጠበሰ ዓሣ ሰጡት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነ​ር​ሱም ከተ​ጠ​በሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፤ ከማር ወለ​ላም ጥቂት ሰጡት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤

Ver Capítulo



ሉቃስ 24:42
4 Referencias Cruzadas  

እርሱም ይህን ነገር ማንም እንዳያውቅ አጥብቆ አስጠነቀቃቸው፤ የሚበላ ነገር እንዲሰጧትም ነገራቸው።


እነርሱም ከመደሰትና ከመገረም የተነሣ ገና ሳያምኑ፣ “በዚያ ቦታ አንዳች የሚበላ ነገር አላችሁን?” አላቸው።


እርሱም ተቀብሎ በፊታቸው በላ።


ኢየሱስም መጥቶ እንጀራውን አንሥቶ ሰጣቸው፤ እንዲሁም ዓሣውን ሰጣቸው።