La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 19:32 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

የተላኩትም ሄደው ልክ እንደ ነገራቸው ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የተላኩትም ሄደው ሁሉም ነገር ልክ ኢየሱስ እንዳላቸው ሆኖ አገኙት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የተ​ላ​ኩ​ትም ሄደው እንደ አላ​ቸው አገኙ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የተላኩትም ሄደው እንዳላቸው አገኙ።

Ver Capítulo



ሉቃስ 19:32
3 Referencias Cruzadas  

ማንም፣ ‘ለምን ትፈቱታላችሁ?’ ብሎ ቢጠይቃችሁ፣ ‘ለጌታ ያስፈልገዋል’ በሉት።”


ባለቤቶቹም ውርንጫውን ሲፈቱ አይተው፣ “ውርንጫውን ለምን ትፈታላችሁ?” አሏቸው።


እነርሱም ሄደው ልክ ኢየሱስ እንደ ነገራቸው ሆኖ አገኙት፤ ፋሲካንም በዚያ አዘጋጁ።