እነርሱም፣ “ከዘመዶችሽ በዚህ ስም የተጠራ ማንም የለም” አሏት።
እነርሱም፦ “ከዘመዶችሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም፤” አሉአት።
እነርሱም “ከዘመዶችሽ በዚህ ስም የተጠራ ማንም የለም?” አሉአት።
እነርሱም፥ “ከዘመዶችሽ ስሙ እንደዚህ የሚባል የለም” አሉአት።
እነርሱም፦ ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሉአት።
እናቱ ግን፣ “አይሆንም፤ ዮሐንስ መባል አለበት” አለች።
አባቱንም ምን ስም ሊያወጣለት እንደሚፈልግ በምልክት ጠየቁት።
ከእግዚአብሔር የተላከ ዮሐንስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ።