La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሉቃስ 1:61 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነርሱም፣ “ከዘመዶችሽ በዚህ ስም የተጠራ ማንም የለም” አሏት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱም፦ “ከዘመዶችሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም፤” አሉአት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም “ከዘመዶችሽ በዚህ ስም የተጠራ ማንም የለም?” አሉአት።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነ​ር​ሱም፥ “ከዘ​መ​ዶ​ችሽ ስሙ እን​ደ​ዚህ የሚ​ባል የለም” አሉ​አት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነርሱም፦ ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሉአት።

Ver Capítulo



ሉቃስ 1:61
3 Referencias Cruzadas  

እናቱ ግን፣ “አይሆንም፤ ዮሐንስ መባል አለበት” አለች።


አባቱንም ምን ስም ሊያወጣለት እንደሚፈልግ በምልክት ጠየቁት።


ከእግዚአብሔር የተላከ ዮሐንስ የተባለ አንድ ሰው ነበረ።