ዮሐንስ 7:2 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም የአይሁድ የዳስ በዓል በተቃረበ ጊዜ ግን፣ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም በዚያን ጊዜ የአይሁድ የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) የአይሁድም የዳስ በዓላቸው ደርሶ ነበር። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። |
በዚያ ጊዜም ሰሎሞን ዐብረውት ከነበሩት ከእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ጋራ፣ ማለትም ከሐማት መተላለፊያ እስከ ግብጽ ደረቅ ወንዝ ካለው ምድር ከተሰበሰበው ታላቅ ጉባኤ ጋራ በዓሉን አከበረ። እነርሱም ሰባት ቀን፣ በተጨማሪም ሌላ ሰባት ቀን በድምሩ ዐሥራ አራት ቀን በአምላካችን በእግዚአብሔር ፊት በዓሉን አከበሩ።