ዮሐንስ 7:2 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም2 በዚያን ጊዜ የአይሁድ የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም2 የአይሁድ የዳስ በዓል በተቃረበ ጊዜ ግን፣ Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። Ver Capítuloየአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)2 የአይሁድም የዳስ በዓላቸው ደርሶ ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)2 የአይሁድም የዳስ በዓል ቀርቦ ነበር። Ver Capítulo |