ኢየሱስም፣ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት።
ኢየሱስም “ወንድምሽ ይነሣል፤” አላት።
ኢየሱስም “ወንድምሽ እንደገና ከሞት ይነሣል” አላት።
ጌታችን ኢየሱስም፥ “ወንድምሽስ ይነሣል” አላት።
ኢየሱስም፦ “ወንድምሽ ይነሣል” አላት።
አሁንም ቢሆን የምትለምነውን ሁሉ እግዚአብሔር እንደሚሰጥህ ዐውቃለሁ።”
ማርታም፣ “በመጨረሻው ቀን፣ በትንሣኤ እንደሚነሣ ዐውቃለሁ” አለችው።
ኢየሱስም፣ “ብታምኚስ የእግዚአብሔርን ክብር ታያለሽ ብዬ አልነገርሁሽም?” አላት።