La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 5:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሴት፣ ዕድሜው 105 ዓመት ሲሆን ሄኖስን ወለደ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሤትም አንድ መቶ አምስት ዓመት ኖረ፥ ሄኖስንም ወለደ፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሴት 105 ዓመት ሲሆነው ሄኖስን ወለደ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሴትም ሁለት መቶ አም​ስት ዓመት ኖረ፤ ሄኖ​ስ​ንም ወለደ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሴትም ሁለት መቶ አምስት ዓመት ኖረ፤

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 5:6
5 Referencias Cruzadas  

አዳም እንደ ገና ሚስቱን ተገናኛት፤ እርሷም ወንድ ልጅ ወለደች። “ቃየን በገደለው በአቤል ፈንታ እግዚአብሔር ምትክ ሰጠኝ” ስትል ስሙን ሴት ብላ ጠራችው።


ለሴትም ደግሞ ወንድ ልጅ ተወለደለት፤ ስሙንም ሄኖስ አለው። በዚያም ዘመን ሰዎች የእግዚአብሔርን ስም መጥራት ጀመሩ።


አዳም በአጠቃላይ 930 ዓመት ከኖረ በኋላ ሞተ።


ሴት ሄኖስን ከወለደ በኋላ 807 ዓመት ኖረ፤ ሌሎች ወንዶችና ሴቶች ልጆችንም ወለደ።


የሄኖስ ልጅ፣ የሤት ልጅ፣ የአዳም ልጅ፣ የእግዚአብሔር ልጅ።