La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘፍጥረት 23:5 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ኬጢያውያንም ለአብርሃም እንዲህ ሲሉ መለሱለት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሒታውያንም እንዲህ ብለው ለአብርሃም መለሱለት፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሒታውያንም እንዲህ ብለው መለሱለት፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የኬጢ ልጆ​ችም ለአ​ብ​ር​ሃም መለሱ፤ አሉ​ትም፦

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

የኬጢ ልጆችም ለአብርሃም መለሱ፥

Ver Capítulo



ዘፍጥረት 23:5
6 Referencias Cruzadas  

ከነዓንም፦ የበኵር ልጁ የሲዶን፣ የኬጢያውያን፣


ከዚያም አብርሃም ከተቀመጠበት ከሚስቱ ሬሳ አጠገብ ተነሣ፤ ኬጢያውያንንም እንዲህ አላቸው፤


“እኔ ለአገሩ እንግዳ፣ ለሰዉ ባዳ ሆኜ በመካከላችሁ የምኖር ነኝና ለመቃብር የምትሆን ቦታ ሽጡልኝ፤ የሚስቴንም ሬሳ ልቅበርበት።”


“ስማን ጌታዬ፤ አንተ እኮ በእኛ ዘንድ እንደ ኀያል መስፍን ነህ፤ ከመቃብር ቦታችን በመረጥኸው ስፍራ ሬሳህን መቅበር ትችላለህ፤ ማንኛችንም ብንሆን የሞተብህን ሰው እንዳትቀብርበት የመቃብር ቦታችንን አንከለክልህም።”


ከነዓንም፦ የበኵር ልጁ የሲዶን፣ የኬጢያውያን፣


ድኾችን ግን ከጭንቀታቸው መዝዞ አወጣቸው፤ ቤተ ሰባቸውንም እንደ በግ መንጋ አበዛ።