ሺህ ዓመት ከተፈጸመ በኋላ ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤
ሺሑም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤
ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፤
ሺሁም ዓመት ሲፈጸም ሰይጣን ከእስራቱ ይፈታል፥
ዘንዶውንም ይዞ ሺህ ዓመት አሰረው፤ ይህም ዘንዶ ዲያብሎስ ወይም ሰይጣን የሚባለው የቀድሞው እባብ ነው፤
ለዚህ ሰዓትና ለዚህ ቀን፥ ለዚህ ወርና ለዚህ ዓመት የተዘጋጁት አራቱ መላእክት የሰውን ዘር አንድ ሦስተኛ እንዲገድሉ ተፈቱ።