La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 78:60 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በሴሎ በሰዎች መካከል ይኖርባት የነበረችውን ድንኳኑን ተዋት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በሰዎች መካከል ያቆማትን ድንኳን፣ የሴሎን ማደሪያ ተዋት።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የሴሎምን ማደሪያ ተዋት በሰዎች መካከል ያደረባትን ድንኳኑን፥

Ver Capítulo



መዝሙር 78:60
5 Referencias Cruzadas  

ድል አድርገው ምድሪቱን ከያዙ በኋላ መላው የእስራኤል ሕዝብ በሴሎ ተሰብስበው እግዚአብሔር የሚመለክበትን ድንኳን ተከሉ።


ሕልቃና በየዓመቱ ለሠራዊት ጌታ ለእግዚአብሔር ለመስገድና መሥዋዕት ለማቅረብ ወደ ሴሎ ይሄድ ነበር፤ በዚያም ዘመን ሖፍኒና ፊንሐስ ተብለው የሚጠሩት የዔሊ ልጆች የእግዚአብሔር ካህናት ሆነው በሴሎ ያገለግሉ ነበር።