La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 78:30 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ይህም ሁሉ ሆኖ መጐምጀታቸው ሳይገታና ምግባቸውም ገና በአፋቸው ሳለ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ነገር ግን ገና ምኞታቸውን ሳያረኩ፣ ምግቡ ገና በአፋቸው ውስጥ እያለ፣

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከወደዱትም አላሳጣቸውም፥ መብላቸውም ገና በአፋቸው ሳለ፥

Ver Capítulo



መዝሙር 78:30
4 Referencias Cruzadas  

ዕውቀት የጐደላቸው ሰዎች ከጥበብ በመራቃቸው ምክንያት ይሞታሉ፤ ሞኞችም ከቸልተኛነታቸው የተነሣ ይጠፋሉ።