La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 8:25 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ተራራዎችና ኰረብቶች ከመመሥረታቸው በፊት ተወለድኩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፣ ከኰረብቶችም በፊት ተወለድሁ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ተራሮች ገና ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት እኔ ተወለድሁ፥

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ተራሮች ሳይመሠረቱ፥ ከኮረብቶች በፊት ወለደኝ፥

Ver Capítulo



ምሳሌ 8:25
7 Referencias Cruzadas  

አንተ ወዳዘጋጀህለት ስፍራ፥ ወደ ተራራዎች ላይና ወደ ሸለቆዎች ውስጥ ፈሰሰ።


ተራራዎችን ከመሥራትህና ዓለምንም ከመፍጠርህ በፊት፥ አንተ ከዘለዓለም እስከ ዘለዓለም አምላክ ነህ።


እግዚአብሔር ምድርን ሁሉ ከመፍጠሩ በፊት፥ ወይም የመጀመሪያው ዐፈር እንኳ ከመፈጠሩ በፊት ተወለድኩ።


እንዲሁም፥ “ጌታ ሆይ! አንተ በመጀመሪያ ምድርን መሠረትህ፤ ሰማያት የእጅህ ሥራ ናቸው፤