ምሳሌ 4:6 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ጥበብን አትተዋት፤ እርስዋም ትጠብቅሃለች፤ ውደዳት፤ እርስዋም ከአደጋ ሁሉ ትከላከልልሃለች። አዲሱ መደበኛ ትርጒም ጥበብን አትተዋት፤ እርሷም ከለላ ትሆንሃለች፤ አፍቅራት፤ እርሷም ትጠብቅሃለች። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) አትተዋት፥ ትጠብቅሃለች፥ ውደዳት፥ ትንከባከብህማለች። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) አትተዋት፥ ትደግፍህማለች፤ ውደዳት፥ ትጠብቅህማለች። |
እንዲሁም የሚጠፉትን ሰዎች የሚያታልሉት ማናቸውንም ክፉ ነገሮችን በማድረግ ነው። እነዚህ ሰዎች የሚጠፉትም ለመዳን የሚያበቃቸውን እውነት ወደው ስላልተቀበሉ ነው።