La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ምሳሌ 31:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የነደፈችውን አመልማሎ በራስዋ እንዝርት ፈትላ ልብስዋን ትሠራለች።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በእጇ እንዝርት ትይዛለች፤ በጣቶቿም ዘንጉን ታሾራለች።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እጅዋን ወደ አመልማሎ ትዘረጋለች፥ ጣቶችዋም እንዝርትን ይይዛሉ።

Ver Capítulo



ምሳሌ 31:19
4 Referencias Cruzadas  

ስለዚህም ቅጣቱ በኢዮአብና በቤተሰቡ ላይ ይውረድ! በዘመናት ሁሉ ከቤተሰቡ የአባለ ዘር ወይም የሥጋ ደዌ ያለበት ሰው አይጥፋ! እንዲሁም አካለ ስንኩል የሆነ ሰው፥ በጦር ሜዳ የሚሞት ወይም የሚበላው አጥቶ የሚራብ ሰው አይታጣ!”


የምትሠራው ሁሉ ዋጋ እንዳለው ታውቃለች፤ ማታም ስትሠራ ስለምታመሽ መብራትዋ አይጠፋም፤


ለድኾችና ለችግረኞች ትለግሣለች።