La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 10:27 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

የንፍታሌም ነገድ መሪ የዔናን ልጅ አሒራዕ ነበር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እንዲሁም የንፍታሌም ነገድ ሰራዊት አለቃ የዔናን ልጅ አኪሬ ነበር።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በንፍታሌምም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የዔናን ልጅ አኪሬ አለቃ ነበረ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

በን​ፍ​ታ​ሌ​ምም ልጆች ነገድ ሠራ​ዊት ላይ የዔ​ናን ልጅ አኪሬ አለቃ ነበረ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በንፍታሌምም ልጆች ነገድ ሠራዊት ላይ የዔናን ልጅ አኪሬ አለቃ ነበረ።

Ver Capítulo



ዘኍል 10:27
4 Referencias Cruzadas  

ከንፍታሌም የዔናን ልጅ አሒራዕ።”


የአሴር ነገድ መሪ የዖክራን ልጅ ፋግዒኤል ነበር፤


እንግዲህ እስራኤላውያን ሰፈር ለቀው በየቡድናቸው የሚጓዙት በዚህ ቅደም ተከተል ነበር።


በዐሥራ ሁለተኛው ቀን መባውን ያቀረበው ከንፍታሌም ነገድ የዔናን ልጅ አሒራዕ ነበር።