ማቴዎስ 25:39 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና መጥተን ጠየቅንህ?’ አዲሱ መደበኛ ትርጒም እንዲሁም ታምመህ ወይም ታስረህ አይተን መቼ ጠየቅንህ?’ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) መቼ ታመህ ወይም ታስረህ አየንህና ወደ አንተ መጥተን ጠየቅንህ?’ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን?’ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ወይስ ታመህ ወይስ ታስረህ አይተን መቼ ወደ አንተ መጣን? |
ንጉሡም ‘በእውነት እላችኋለሁ፤ ከእነዚህ ከወንድሞቼ አነስተኛ ለሆነው ለአንዱ እንኳ ያደረጋችኹት ሁሉ ለእኔ እንዳደረጋችሁት ነው!’ ሲል ይመልስላቸዋል።